የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሁሉም የበኩሉን ይወጣ!

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሁሉም የበኩሉን ይወጣ!

 ሳል ወይም ትኩሳት ካለዉ ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ፤
 እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አፍ፣ አይንና አፍንጫን አይንኩ፤
 ከሰዎች ጋር አይጨባበጡ፤
 እጅን በንፁህ ዉሃና ሳሙና አዘዉትረዉ ይታጠቡ፤
 ሰዎች ወደ ሚበዙባቸዉ ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፤
 በሚያስነጥሱበትና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን በማጠፍ ይጠቀሙ፤
 በስራ ቦታ፣ በትራንስፖርትና መኖርያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፤
 አስተማማኝና ከመንግስት የሚሰጡ መረጃዎችን ብቻ ይጠቀሙ፤
 ለበለጠ መረጃና ጥቆማ ነፃ በሆነዉ 8335 የስልክ መስመር ላይ ይደውሉ፡፡