የጨረታ ማስታወቂያ ግ.ጨ.ቁ 20/2011


Version
Download6
Stock
File Size4.00 KB
Create DateFebruary 1, 2019
Download

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ግ.ጨ.ቁ 20/2011

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት  ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ  መግዛት ይፈልጋል.

  1. ERP (ENTERPRISE RESOURCE PLANNING) አገልግሎት ግዥ

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል

  • የታደሰ የንግድ ፍቃድ
  • የታክስ ክሊራንስ የምስክር ወረቀት
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት
  • ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 90(ዘጠና) ቀናት
  • የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 50,000.00 (ሃምሳ ሺ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መሆን ይኖርበታል
  • የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ. ቁጥር 09 አንደኛ ፎቅ የማይመለስ 100.00( አንድ መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
  • የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት

20/ 06    /   2011 ዓ.ም እስከ ቀኑ 9፡00 ሰዓት

  • ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ  20  /  06   / 2011  ከቀኑ 9፡30 ሰዓት
  • ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  • ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም  በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ