ችግኞችን ከመትከል ባሻገር በዘላቂነት መንከባከብ ይገባል-ፕሬዝዳንት ሙላቱ

ችግኞችን ከመትከል ባሻገር በዘላቂነት መንከባከብ ይገባል-ፕሬዝዳንት ሙላቱ

አዲስ አበባ ሃምሌ 15/2009  የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂው ግቡን እንዲመታ ችግኞችን ከመትከል ባሻገር መንከባከብ እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ። የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2009 ዓ.ም ዓመታዊ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ፕሬዝዳንቱ በተገኙበት በአዲስ -አዳማ የፍጥነት መንገድ ዳርቻ ተካሂዷል። ፕሬዝዳንቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት በአገሪቱ ሲካሄድ የቆየው...

More info

በአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ የፍጥነት መቆጣጠሪያ የራዳር ቴክኖሎጂ ሊተገበር ነው

በአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ የፍጥነት መቆጣጠሪያ የራዳር ቴክኖሎጂ ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 21 ፣ 2009 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ የፍጥነት ገደብን የተመለከቱ የትራፊክ ህጎችን ለማስተግበር የሚያስችል አዲስ የራዳር ቴክኖሎጂ ከቀጣዩ አመት ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ተባለ። 78 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድ፥ ለከባድ ተሽከርካሪዎች በሰዓት 80፣ መካከለኛ መንገዱን ለሚጠቀሙ በሰዓት 100 ኪሎ ሜትር እንዲሁም...

More info

አቶ ሙስጠፋ ከድር ፡በመንገዱ ዙሪያ ላይ ችግኝ መትከል አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል

አቶ ሙስጠፋ ከድር ፡በመንገዱ ዙሪያ ላይ ችግኝ መትከል  አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙስጠፋ ከድር እንደተናገሩት በፍጥነት መንገዱ የሚካሄደው የአካባቢና የአረንጓዴ ልማት ዋነኛው ዓላማ ለመንገዱ ተጠቃሚዎች መንገዱን ምቹና ውብ ከማድረግ ባሻገር የአካባቢውን የአየር ንብረት ለአካባቢው ነዋሪዎችና ለመንገዱ ተጠቃሚዎች ተስማሚ ለማድረግ እንዲሁም የካርበን ልቀትን የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡...

More info

የክፍያ መንገዶች ዓመታዊ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሄደ፡፡

የክፍያ መንገዶች  ዓመታዊ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ሐምሌ 15/2009ዓ.ም ለሁለተኛ ዙር ባዘጋጀው የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ከአንድ ሺ አምስት መቶ በላይ ችግኞች ተተክለዋል፡፡በዕለቱም የኢትዮጵያ ፊዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፕብሊክ ፕሬዘዳንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፤ የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴታ እና የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የስራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ...

More info

የ2009ዓ.ም ደም ልገሳ

የ2009ዓ.ም ደም ልገሳ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንትርፕራይዝ  ለሶስተኛ ዙር በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የደም ልገሳ ፕሮግራም ሰራተኞችን በማስተባበር አካሂዷል፡፡ የደም ልገሳ ፕሮግራሙ በኢንተርፕራይዙ ሰራተኞችና አመራሮች የተካሄደ ሲሆን በዚህ ዙር ከ15-16 የሚሆኑ ሰራተኞች ደም ለግሰዋል፡፡

More info

D.G.M Abiy Woretaw

D.G.M Abiy Woretaw

ETRE’S timeline in review… It all started with a dilemma whether to commence toll road operation with own staff or contract it out. A decision was made by the then Board Chair, now the Premier, to bestow trust on local youth to kick-start the...

More info

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝ ተግባረዊ ያደረገውን የሶላር ሀይል ማመንጫ አስመርቋል፡፡

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝ ተግባረዊ ያደረገውን የሶላር ሀይል ማመንጫ አስመርቋል፡፡

ኢንተርፕራይዙ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የሶላር ኃይል አመንጭ ተክኖሎጂ ተግባረዊ በማድረግ በያዝነው አመት ወደ ስራ ያስገባ ሲሆን.ይህም በ ኢንተርፕራይዙ ያለውን የ 24/7 ስራ በእጅጉ ይደግፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በምርቃው ወቅት የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት ፕሮጀክቱን አድንቀዋል፡፡

More info

የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት በያዝነው አመት የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝን ጎብኝተዋል.

የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት በያዝነው አመት የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝን ጎብኝተዋል.

የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት በያዝነው አመት የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝን ጎብኝተዋል. በጉብኝታቸው ወቅት በኢነትርፕራዙ እየተካሄዱ የሚገኙትን የ ማስፋፊያ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ በጉብኘታቸው ወቅት ተቋሙ ለ አገራችን ለኢትዮጵያ አዲስ እንደመሆኑ መጠን ገቢ በመሰብሰብ ለአገር ኢኮኖሚ በኩሉን እየተወጣ መሆኑኑ አረጋግተዋል፡፡

More info

G.M Mustefa Abasimel

G.M Mustefa Abasimel

የዋ/ስ/አ/ መልዕክት የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አሁን አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙትን የአዲስ አበባ- አዳማ እና የድሬደዋ- ደወሌ እንዲሁም በቀጣይ ግንባታቸው የሚጠናቀቁ የክፍያ መንገዶችን የማስተዳደር፣ የመጠገን፣ የክፍያ መንገድ አገልግሎት የመስጠት እና ተጓዳኝ ስራዎችን የመስራት ኃላፊነት ተሰጥቶት፤ በብቃት እየተወጣ ያለ ተቋም ነው፡፡ አገልግሎት ሰጪ ተቋም የሆነው...

More info