የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2010 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ የሁለት ቀናት ስልጠናዊ ግምገማ አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2010 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ የሁለት ቀናት ስልጠናዊ ግምገማ አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕ ራይዝ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2010 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ የሁለት ቀናት ስልጠናዊ ግምገማ አካሄደ፡፡ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2010 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ ከሐምሌ 16-17/2010 ዓ.ም ድረስ በአዳማ ገልማ አባ ገዳ የስብሰባ ማዕከል ስልጠናዊ ግምገማ አካሂዷል፡፡...

More info

ችግኞችን ከመትከል ባለፈ ተንከባክቦ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

ችግኞችን ከመትከል ባለፈ ተንከባክቦ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ችግኞችን ከመትከል ባለፈ ተንከባክቦ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ሰራተኞችና ኃላፊዎች በፍጥነት መንገዱ አካፋይ እንዲሁም ግራና ቀኝ በሚገኙ ቦታዎች ላይ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሄዱ፡፡ ‹‹አንድ ችግኝ ለህዳሴ ግድብ›› በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው ፕሮግራም አንድ አካል የሆነው...

More info

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ 27ኛውን የግንቦት 20 በዓል በተቋም ደረጃ ቅዳሜ ግንቦት 18 ቀን 2010 ዓ.ም አክብሮ ውሏል ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ 27ኛውን የግንቦት 20 በዓል በተቋም ደረጃ ቅዳሜ ግንቦት 18 ቀን 2010 ዓ.ም አክብሮ ውሏል ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ‹‹የላቀ ብሔራዊ መግባባትና ዴሞክራሲያዊ አንድነት ለላቀ ሃገራዊ ስኬት›› በሚል መሪ ቃል የተከበረውን 27ኛውን የግንቦት 20 በዓል በተቋም ደረጃ አክብሮ ውሏል፡፡ በኢንተርፕራይዙ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተከበረው በዓል የኢንተርፕራይዙ አመራሮችና ሰራተኞች የተገኙ ሲሆን በቀረበው የመወያያ ሰነድ እና    ተቋማዊ ጉዳዮች ላይ በስፋት ዉይይት...

More info

በፍጥነት መንገዱ ላይ የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡

በፍጥነት መንገዱ ላይ የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡

ትኩረቱን የመንገድ ደህንነት ላይ ያደረገው ውይይት ማክሰኞ ግንቦት 7/2010 ዓ.ም በሞናርክ ሆቴል ተካሂዶ ውሏል፡፡ በውይይቱ የኢንተርፕራይዙ የበላይ አመራሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ በሀገራችን በከፍተኛ ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የሚገኘውን የትራፊክ አደጋ ለመከላከል፤ የሚጠፋውን የሰው ህይወት ለመታደግና የሚወድመውን ንብረት ለመጠበቅ መደረግ ስለሚገቡ...

More info

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የክፍያ መንገዱን ደህንነትና ምቾት ማሳደግ ለኢንተርፕራይዙ ገቢ መጨመር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የክፍያ መንገዱን ደህንነትና ምቾት ማሳደግ ለኢንተርፕራይዙ ገቢ መጨመር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የደንበኞችን ፍላጎት ለማርካት ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ምቹና ዘመናዊ አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ አገልግሎቱን በላቀ መልኩ ለማስኬድ ያስችል ዘንድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚህም የአገልግሎት ጊዚያቸውን የጨረሱ የመንገዱ ንብረቶችና የተጎዱ የአስፓልት መንገዶችን በመለየት አስቸኳይ ጥገና ማድረግ፤ የቅድመ አደጋ...

More info

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተፕራይዝ የ2010 በጀት አመት የዘጠኝ ወር ሪፖርት የስራ አፈፃፀም ምዘና አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተፕራይዝ የ2010 በጀት አመት የዘጠኝ ወር ሪፖርት የስራ አፈፃፀም ምዘና አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተፕራይዝ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ምዕራፍ በ2010 ዓ.ም እቅድ 10 ስትራቴጂካዊ ግቦች እንዲሁም 11 የማስፈጸሚያ ፕሮግራሞችን ነድፎ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በዘጠኝ ወራትም 5,821,235 የትራፊክ ፍሰት በማስተናገድ ከክፍያ መንገድ አገልግሎት ብር 173,732,732.00 መሰብሰብ የቻለ ሲሆን ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲመሳከር...

More info

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2010 ዓ.ም ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲመሳከር 21% ጭማሪ ማሳየቱ ተገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2010 ዓ.ም ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲመሳከር 21% ጭማሪ ማሳየቱ ተገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የሚያስተዳድረው የአዲስ አበባ አዳማ የፍጥነት መንገድ በ 2010 ዓ.ም የዘጠኝ ወር ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲመሳከር 21% ጭማሪ አሳይቷል፡፡ በቀን በአማካይ ከ 19 ሺ በላይ ተሽከርካሪዎችን እያስተናገደ የሚገኘው የፍጥነት መንገድ ያልተቋረጠ የ24/7 የክፍያ መንገድ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ በዚህም በ2010 ዓ.ም በዘጠኝ ወር...

More info

የትራንስፖርት ሚኒስቴር የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሴት ሰራተኞች ዕውቅና ሰጠ፡፡

የትራንስፖርት ሚኒስቴር የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሴት ሰራተኞች ዕውቅና ሰጠ፡፡

በትራንስፖርት ሚኒስቴር የሴቶች፣ ወጣቶችና ኤች አይ ቪ ኤድስ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በስሩ ለሚገኙ ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አፈጻጸም ላገኙ ሴት ሰራተኞች ዕውቅና ለመስጠት ባዘጋጀው ፕሮግራም ላይ በኦፕሬሽን ስራ ላይ የተሰማሩት ወ/ሪት ትዕግስት ለታ ከኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የተሻለ አፈጻጸም በማስመዝገብ ከሚኒስትር ዴኤታ ሚሊዮን ማቲዎስ የዕውቅና እና የምስክር ወረቀት...

More info

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ለበርካታ የአካባቢው ማህበረሰብ የስራ እድል መፍጠሩ ተገለፀ ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ለበርካታ የአካባቢው ማህበረሰብ የስራ እድል መፍጠሩ ተገለፀ ፡፡

በአዲስ አበባ – አዳማ የክፍያ መንገድ ክልል ዙሪያ የሚገኙ ከ347 በላይ የሚሆኑ የአካባቢ ማህበረሰብ የስራ እድል ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ መንገዱ ከቱሉ ዲምቱ እስከ ወለንጪቲ ኬላ (መግቢያ) ድረስ 78 ኪ.ሜ የሚሸፍን ሲሆን በመንገዱ ዙሪያ ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍሎች በጥበቃ ፣በፅዳት ፣በካፍቴሪያ አገልግሎት እንዲሁም በአካባቢ ጥበቃ የስራ ዘርፍ በማመቻቸት የህብረታቡን...

More info

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተፕራይዝ የተሸከርካሪ ክብደት መቆጣጣሪያ ቦታዎችን ከ3 ወደ 19 ማሳደጉን ገለፀ፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተፕራይዝ የተሸከርካሪ ክብደት መቆጣጣሪያ ቦታዎችን ከ3 ወደ 19 ማሳደጉን ገለፀ፡፡

የአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ ከጭነት ገደብ በላይ በጫኑ ተሸከርካሪዎች በሚያስከትሉት ጉዳት ምክንያት ከታሰበለት የጊዜ ገደብ ቀድሞ አገልግሎት መስጠት እንዳያቆም ከተፈቀደው ክብደት በላይ የጫኑ ተሸርካሪዎችን መቆጣጠሪያ ቦታዎች ቁጥር መጨመሩን አስታውቋል፡፡ በዚህም ቀድሞ ከነበሩት ሶስት የክብደት መቆጣጠሪያ ጣቢያዎች በተጨማሪ በአስራ ዘጠኙም የመግቢያ በሮች ላይ...

More info

የኢ.ክ.መ.ኢ መንገዱን ውብና ምቹ ለማድረግ በአረንጓዴ ልማት እና አካባቢ ጥበቃ

የኢ.ክ.መ.ኢ መንገዱን ውብና ምቹ ለማድረግ በአረንጓዴ ልማት እና አካባቢ ጥበቃ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ መንገዱን ውብና ምቹ ለማድረግ በአረንጓዴ ልማት እና አካባቢ ጥበቃ ረገድ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ ቢሆንም መንገድ ላይ የሚጣሉ ቆሻሻዎች ለስራው እንቅፋት መሆናቸውን ገለፀ፡፡ ኢንተርፕራይዙ በተያዘው በጀት አመት ስምንት ወራት የፍጥነት መንገዱን ውብ እና ምቹ ለማድረግ ብሎም በምሽት ከተቃራኒ አቅጣጫ የሚመጡ የተሽከርካሪ መብራት ጨረር ለመከላከል...

More info

በቀን 01/05/2018 ከፍተኛ ገቢና ፍሰት የተመዘገበበት ቀን ሆኖ ውሏል፡፡

በቀን 01/05/2018 ከፍተኛ ገቢና ፍሰት የተመዘገበበት ቀን ሆኖ ውሏል፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በቀን 01/05/2018 ዓ.ም 26,901 የተሽከርካሪ ፍሰት በማስተናገድ 820,230 ብር በመሰብሰብ ከፍተኛ ፍሰትና ገቢ የተገኘበትን ቀን ማስመዝገብ ችሏል፡፡ ከዕለት ወደ ዕለት የተሽከርካሪ የማስተናገድ አቅሙን እያሳደገ የመጣው የአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድ አገልግሎት በጀመረበት 2007 በጀት ዓመት በቀን በአማካኝ 12ሺ ተሽከርካሪዎችን...

More info