የ2009ዓ.ም ደም ልገሳ

የ2009ዓ.ም ደም ልገሳ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንትርፕራይዝ  ለሶስተኛ ዙር በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የደም ልገሳ ፕሮግራም ሰራተኞችን በማስተባበር አካሂዷል፡፡ የደም ልገሳ ፕሮግራሙ በኢንተርፕራይዙ ሰራተኞችና አመራሮች የተካሄደ ሲሆን በዚህ ዙር ከ15-16 የሚሆኑ ሰራተኞች ደም ለግሰዋል፡፡

More info

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝ ተግባረዊ ያደረገውን የሶላር ሀይል ማመንጫ አስመርቋል፡፡

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝ ተግባረዊ ያደረገውን የሶላር ሀይል ማመንጫ አስመርቋል፡፡

ኢንተርፕራይዙ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የሶላር ኃይል አመንጭ ተክኖሎጂ ተግባረዊ በማድረግ በያዝነው አመት ወደ ስራ ያስገባ ሲሆን.ይህም በ ኢንተርፕራይዙ ያለውን የ 24/7 ስራ በእጅጉ ይደግፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በምርቃው ወቅት የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት ፕሮጀክቱን አድንቀዋል፡፡

More info

የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት በያዝነው አመት የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝን ጎብኝተዋል.

የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት በያዝነው አመት የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝን ጎብኝተዋል.

የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት በያዝነው አመት የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝን ጎብኝተዋል. በጉብኝታቸው ወቅት በኢነትርፕራዙ እየተካሄዱ የሚገኙትን የ ማስፋፊያ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ በጉብኘታቸው ወቅት ተቋሙ ለ አገራችን ለኢትዮጵያ አዲስ እንደመሆኑ መጠን ገቢ በመሰብሰብ ለአገር ኢኮኖሚ በኩሉን እየተወጣ መሆኑኑ አረጋግተዋል፡፡

More info

ፈጣን መንገዱ የብዙ አሽከርካሪዎች ምርጫ ሆኗል

ፈጣን መንገዱ የብዙ አሽከርካሪዎች ምርጫ ሆኗል

14,000በላይየሚሆኑተሸከርካሪዎችይጠቀሙበታል፡፡ ይህንከፍተኛየሆነየትራፊክፍሰትበተቀላጠፈመልኩለማስኬድያስችልዘንድ 19 የመግቢያና 29 የመውጫበሮችበስድስትየክፍያጣቢያዎችአሉት፡፡በሁሉምጣቢያዎችብቃትባላቸውናበሙያውበሰለጠኑየክፍያሰብሳቢሰራተኞችአማካኝነትእያንዳንዱተሽከርካሪበተጠቀመውኪ.ሜልክክፍያይፈጽማል፡፡...

More info