የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ በቀን 09/11/2011 ዓ.ም 1500 ችግኞችን መትከል ችለዋል፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ በቀን 09/11/2011 ዓ.ም 1500 ችግኞችን መትከል ችለዋል፡፡

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ በቀን 09/11/2011 ዓ.ም 1500 ችግኞችን መትከል ችለዋል፡፡ በዕለቱም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ተገኝተዋል፡፡