አረንጓዴ አሻራ

አረንጓዴ አሻራ

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚ/ር ክብርት ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ቡድን በአዲስ- አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሄደ፡፡