Shopping cart

ETRE

It is known that the Government of Ethiopia is undertaking vast and numerous developmental programs to achieve the Growth and Transformation Plan (GTP) series laid out for the holistic renaissance of the country. The Addis Ababa – Adama Expressway (AAE) is one of the construction mega projects developed as part of GTP-I which is open for traffic and administered by the Ethiopian Toll Roads Enterprise. Other expressways (Modjo-Hawassa and Adama-Awash) are underway and many more are planned for future development and operation in line with the dynamic socio-economic development of Ethiopia.

Author: ETRE

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ “በሚተካ ደም የማይተካውን የሰው ሕይወት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄደ

================================ ‎ኢክመኢ[ETRE ሐምሌ 30/2018 ዓ/ም] የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በተግባር ለመወጣት በሚያደርጋቸው ተከታታይ ክንውኖች አንዱ የሆነውን ተግባር ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል የደም ባንክ ጋር በትብብር “በሚተካ ደም የማይተካውን የሰው ሕይወት እንታደግ” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀውን የ2018 ዓ.ም. የክረምት በጎ ፈቃድ የደም ልገሳ መርሃ ግብር በተሳካ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ «ተስፋን እንትከል» መሪ ቃል በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር አከናወነ።

================================ ኢክመኢ [ETRE ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም] በዛሬው ዕለት «ተስፋን እንትከል» በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ 28,800 ችግኞችን በ163ሺ ካሬ ቦታ ላይ በመትከል ለአገራዊው የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ጥረት የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የሥራ አመሪር ቦርድ የኢንተርፕራይዙን የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ገምግሞ አጸደቀ።

================================ ኢክመኢ [ETRE ሐምሌ 18/2018 ዓ.ም] አብዛኛዎቹ የቦርዱ አባላት በቅርቡ በአዲስ መልክ የተመደቡ በመሆናቸው ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ተመድበው የመጡት ከፍተኛ ባለሙያዎች በቦርድ አስተዳደር መመሪያ ላይ አጭር ስልጠና ለቦርዱ አባላት የሰጡ ሲሆን፣ በመቀጠልም የቦርዱ ሰብሳቢ የተከበሩ ክቡር ዶ/ር ተሾመ አዱኛ ለዕለቱ የተያዘውን አጀንዳ በማስጸደቅ መደበኛ ስብሰባውን አስጀምረዋል

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በሰራተኞች የበጋ ወራት ስፖርት ውድድር በደማቅ ተሳትፎ አጠናቀቀ።

================================ ኢክመኢ [ETRE ሐምሌ 12/2018 ዓ/ም] በኢትዮጵያ የሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴረሽን (ኢ/ሰ/ማ/ኮ) አዘጋጅነት ሲካሄድ የነበረው የ2018 በጀት ዓመት የሰራተኞች የበጋ ወራት ስፖርት ውድድር በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ተጠናቀቀ። የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች በመሳተፍ ከፍተኛ ብቃት ያሳየ ሲሆን፣ በውድድሩ ማጠቃለያ ላይ አስደናቂ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2019 ዕቅድ ትውውቅ መድረክ ተካሄደ።

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በይፋ ተካሄደ። በዚሁ መድረክ ላይ ኢንተርፕራይዙ ባለፈው በጀት ዓመት በሁሉም የሥራ ዘርፎች ካቀደው በላይ ውጤታማ እና የተሳካ ሥራዎችን ማከናወኑ ተገልጿል። በመድረኩ ላይ የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙስጠፋ አባሲመል

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከሚያስተደድራቸው ተቋማት የተወጣጡ ሰራተኞች የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የተሰሩ እና እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።

ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከሚያስተደድራቸው ተቋማት የተወጣጡ ሰራተኞች የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የተሰሩ እና እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።================================‎ኢክመኢ[ETRE ጥር 15/2018 ዓ/ም] ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በስሩ ካሉ ተቋማት የተውጣጡ ሰራተኞች በቀን 14/05/2018 ዓ/ም በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ተገኝተው በኪሎ ሜትር 29 ላይ የተሰራው የአገልግሎት መስጫ ጣቢያ እና አሁን

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጉብኝት በኢንተርፕራይዙ

ኢክመኢ / ETRE [ሚያዚያ /2017ዓ.ም] የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በ2014 በጀት ዓመት የመንገድ አስተዳደር ስርዓት ውጤታማነትን የክዋኔ ኦዲት በተመለከተ በኮሚቴው የተሰጡ የማስተካከያ ምክረ ሀሳቦች ላይ በኢንተርፕራይዙ በኩል የተተገበሩ የማስተካከያ ሥራዎችን 05 ሚያዝያ 2017 ዓ.ም ከፌዴራል ዋና ኦዲተር እና ከግዥ ባለስልጣን ከመጡ ባለሙያዎች ጋር በመሆን ገመገመ። በሂደቱም 3ቱን የድጋፍ እና ክትትል አግባቦች በመጠቀም በግኝቶቹ ላይ የተዘጋጁ ሪፖርቶችን በማዳመጥ የሪፖርቶቹን ትክክለኛነት የመስክ ምልከታ (ሱፐርቪዥን ) በማድረግ እንዲሁም  በማጠቃለያው የአካል ግምገማ በማድረግ ከኢንተርፕራይዙ አመራሮች ጋር ሰፊ ውይይት አድርጓል። በ2014 በጀት ዓመት ለኢንተርፕራይዙ የመንገድ አስተዳደር ስርዓት ውጤታማነትን ማረጋገጥን በተመለከተ ከተሰጡ 18 ግኝቶች መካከል 14 ግኝቶች ኢንተርፕራይዙ ማስተካከያ ያደረገ ሲሆን 4 ግኝቶችን ለማስተካከል በሂደት ላይ መሆኑ ተለይቷል። የፌዴራል ዋና ኦዲትር በግኝቶቹ ላይ የተወሰደዉ ማስተካከያ በጣም ጥሩ መሆኑንና የኢንተርፕራይዙ አመራሮች እና ሰራተኞች በቁርጠኝነት መስራታቸውን ያሳያል የሚል ሙያዊ

ኢ.ክ.መ.ኢ የኢትዮጵያ ስራተኞች ማህበራዊ ኮንፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው የ2017 ዓ.ም የበጋ ወራት የስፖርት ውድድሮች ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል።

========================ኢክመኢ / ETRE [ታህሳስ 24/2017ዓ.ም] የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራዊ ኮንፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው የ2017 ዓ.ም የበጋ ወራት የተለያዩ የስፖርት ውድድሮች ላይ ለመሳተፍ ለውድድሮቹ የሚያስፈልጉ ግብዓቶች፣ የስፖርተኞች ምልመላ እና የመለማመጃ ቦታዎች የቅድመ ዝግጅት ስራዉን አጠናቆ ታህሳስ 27/2017ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በሚደረገው የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ ቅድመዝግጅቱን አጠናቋል።