Shopping cart

ETRE

It is known that the Government of Ethiopia is undertaking vast and numerous developmental programs to achieve the Growth and Transformation Plan (GTP) series laid out for the holistic renaissance of the country. The Addis Ababa – Adama Expressway (AAE) is one of the construction mega projects developed as part of GTP-I which is open for traffic and administered by the Ethiopian Toll Roads Enterprise. Other expressways (Modjo-Hawassa and Adama-Awash) are underway and many more are planned for future development and operation in line with the dynamic socio-economic development of Ethiopia.

ኢ.ክ.መ.ኢ የኢትዮጵያ ስራተኞች ማህበራዊ ኮንፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው የ2017 ዓ.ም የበጋ ወራት የስፖርት ውድድሮች ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል።

  • Home
  • ETRE
  • Sport
  • ኢ.ክ.መ.ኢ የኢትዮጵያ ስራተኞች ማህበራዊ ኮንፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው የ2017 ዓ.ም የበጋ ወራት የስፖርት ውድድሮች ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል።

========================
ኢክመኢ / ETRE [ታህሳስ 24/2017ዓ.ም]

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራዊ ኮንፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው የ2017 ዓ.ም የበጋ ወራት የተለያዩ የስፖርት ውድድሮች ላይ ለመሳተፍ ለውድድሮቹ የሚያስፈልጉ ግብዓቶች፣ የስፖርተኞች ምልመላ እና የመለማመጃ ቦታዎች የቅድመ ዝግጅት ስራዉን አጠናቆ ታህሳስ 27/2017ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በሚደረገው የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ ለመሳተፍ ቅድመዝግጅቱን አጠናቋል።

የስፖርት ጤና ቡድን ኮሚቴ አባላት በሁሉም የስፖርት ዘርፎች የቀረበውን የስፖርት ትጥቅ አበርክተዋል። የስፖርት ጤና ቡድን ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የበላይ ጠባቂ የሆኑት አቶ ናስር አደም “በ2016ዓ.ም በተለያዩ የስፖርት ውድድሮች ያስመዘገብነውን ውጤት የበለጠ ለማጠናከር መትጋት አለብን” የሚል መልዕክት አስተላልፏል።

ኢንተርፕራይዙ ከ2015ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ዓመታት በተለያዩ የስፖርት ውድድሮች ሲሳተፍ የቆየ ሲሆን በአጠቃላይ በተሳተፈባቸው ሁለት ዓመታት 5 ዋናጫዎችን እና ሜዳሊያዎችን ማሳካት ችሏል።

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ
ደህንነትዎ የክብር ስማችን ነው!

☎️ 0114171717 /00/13 8808
www.etre.com.et
Facebook: https://www.facebook.com/etre01
Telegram: https://t.me/etrechannel
YouTube: youtube.com/@ETRE001
https://www.tiktok.com/@etre2007

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked*