የኢ.ክ.መ .ኢ ተመሰረተ

የኢ.ክ.መ .ኢ ተመሰረተ

የአዲስ አበባ-አዳማየፍጥነትመንገድመገንባትንተከትሎየኢትዮጵያየክፍያመንገዶችኢንተርፕራይዝየፌደራልየክፍያመንገዶችንእንዲያስተዳድርበሚኒስትሮችምክርቤትአዋጅቁጥር 843/2006 እናበደንብቁጥር 310/2006 የተkkመመንግስታዊየልማትድርጅትነው፡፡ ኢንተርፕራይዙተጠሪነቱለትራንስፖርትሚኒስቴርሆኖፈጣንመንገዱንየማስተዳደርናየመጠገንኃላፊነትተሰጥቶታል፡፡

የኢትዮጵያየክፍያመንገዶችኢነተርፕራይዝ ከ 400 በላይkሚና ለ 200 ጊዜያዊሰራተኞችየስራዕድልፈጥ[ል፡፡ ብቃትባላቸውናበሰለጠኑባለሙያዎችአገልግሎቱንእየሰጠየሚገኘውይህኢንተርፕራይዝየተገልጋይንፍላጎትበጠበቀመልኩ በ 2008 የበጀትአመት 5,045,970 ተሽከርካሪዎችንበማስተናገድ 158,619,935.85

ብርመሰብሰብችሏል፡፡ በዚህመልኩየሚሰበሰበውገቢመንገዱንለመገንባትየዋለውንብድርለመክፈልናበተለያዩሁኔታዎችመንገዱላይለሚደርሰውጉዳትጥገናእንዲውልይደረጋል፡፡

የኢትዮጵያመንግስትሀገራችንንመካከለኛገቢካላቸውሀገራትተርታለማሰለፍበርካታትላልቅፕሮጀክቶችንእያካሄደእንደሚገኝይታወቃል፡፡ የዚሁእንቅስቃሴአንድአካልየሆነውፈጣኑመንገዳችንየታሰበለትንግብእንዲያሳካየሁላችንምርብርብያስፈልጋል፡፡ መንገዱበርካታየዕለትተዕለትእንቅስቃሴዎችንቀላልከማድረጉምባሻገርበጊዜአጠቃቀማችንላይትልቅለውጥአምጥ~ል፡፡ እነዚህንናየመሳሰሉትንበርካታከመንገዱየሚገኙትሩፋቶችንአስጠብቆ ለመ¹ዝ ሁላችንምመንገዱንበባለቤትናበእኔነትስሜትበጥንቃቄእንዲሁምበእንክብካቤልንይዘውይገባል፡፡