Version | |
Download | 1 |
Stock | ∞ |
File Size | 51.22 KB |
Create Date | June 11, 2018 |
Download |
የጨረታ ማስታወቂያ
ግ.ጨ.ቁ 32/2010
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በሁለት ደረጃ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል.
- የመንገድ ደህንነት ዕቃዎች ግዥ
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል
- የታደሰ የንግድ ፍቃድ
- የታክስ ክሊራንስ የምስክር ወረቀት
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት
- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 90(ዘጠና) ቀናት
- የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 20,000.00 (ሃያ ሺ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መሆን ይኖርበታል
- የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ. ቁጥር 09 አንደኛ ፎቅ የማይመለስ 100.00( አንድ መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
- የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት
21/ 10 /2010 ዓ.ም እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት
- ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
- ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
- ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ