Version | |
Download | 4 |
Stock | ∞ |
File Size | 4.00 KB |
Create Date | January 4, 2018 |
Download |
የጨረታ ማስታወቂያ
ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ግ.ጨ.ቁ 15/2010
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የአገር ውስጥ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል.
- የሶላር ፓኔል ፖል መትከያ የሚያገለግሉ መሰረቶች ግንባታ አገልግሎት ግዥ
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል
- የታደሰ የንግድ ፍቃድ
- የታክስ ክሊራንስ የምስክር ወረቀት
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት
- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 90(ዘጠና) ቀናት
- የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 20,000.00 (ሃያ ሺ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መሆን ይኖርበታል
- የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ. ቁጥር 09 አንደኛ ፎቅ የማይመለስ 100.00( አንድ መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
- የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት
- 8/ 5/ 2010 ዓ.ም እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት
- ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
- ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
- ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡
የኢትዩጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ
የጨረታ ማስታወቂያ
ግ.ጨ.ቁ 7/2010
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን አቅርቦት ፍላጎት ካላቸው የሃገር ውስጥ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል.
- የመንገድ ዳር መብራት አቅርቦት፣ዝርጋታ እና ግንባታ አገልግሎት ግዥ (Supply, Installation, Testing, and Commissioning) of Addis Ababa-Adama Expressway Road Lighting Expansion Project
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል
- የታደሰ የንግድ ፍቃድ
- የታክስ ክሊራንስ የምስክር ወረቀት
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ምስክር ወረቀት
- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ለ 120(አንድ መቶ ሃያ) ቀናት
- የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 100,000.00 (አንድ መቶ ሺ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መሆን ይኖርበታል
- የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ. ቁጥር 09 አንደኛ ፎቅ የማይመለስ 100.00( አንድ መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
- የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት
- 14 /5/ 2010 ዓ.ም እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት
- ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
- ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
- ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡
የኢትዩጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ