Shopping cart

ETRE

It is known that the Government of Ethiopia is undertaking vast and numerous developmental programs to achieve the Growth and Transformation Plan (GTP) series laid out for the holistic renaissance of the country. The Addis Ababa – Adama Expressway (AAE) is one of the construction mega projects developed as part of GTP-I which is open for traffic and administered by the Ethiopian Toll Roads Enterprise. Other expressways (Modjo-Hawassa and Adama-Awash) are underway and many more are planned for future development and operation in line with the dynamic socio-economic development of Ethiopia.

Day: July 25, 2026

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የሥራ አመሪር ቦርድ የኢንተርፕራይዙን የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ገምግሞ አጸደቀ።

================================ ኢክመኢ [ETRE ሐምሌ 18/2018 ዓ.ም] አብዛኛዎቹ የቦርዱ አባላት በቅርቡ በአዲስ መልክ የተመደቡ በመሆናቸው ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ተመድበው የመጡት ከፍተኛ ባለሙያዎች በቦርድ አስተዳደር መመሪያ ላይ አጭር ስልጠና ለቦርዱ አባላት የሰጡ ሲሆን፣ በመቀጠልም የቦርዱ ሰብሳቢ የተከበሩ ክቡር ዶ/ር ተሾመ አዱኛ ለዕለቱ የተያዘውን አጀንዳ በማስጸደቅ መደበኛ ስብሰባውን አስጀምረዋል