የአረንጓዴ አሻራ

የአረንጓዴ አሻራ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አመራሮች እና ሰራተኞች በ02/12/2012 ዓ.ም በአዲስ- አዳማ የፍጥነት መንገድ ክልል ውስጥ 1600 ችግኞችን በመትከል የአረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።