የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ «ተስፋን እንትከል» መሪ ቃል በአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር አከናወነ።
================================ ኢክመኢ [ETRE ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም] በዛሬው ዕለት «ተስፋን እንትከል» በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ 28,800 ችግኞችን በ163ሺ ካሬ ቦታ ላይ በመትከል ለአገራዊው የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ጥረት የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ

