Shopping cart

ETRE

It is known that the Government of Ethiopia is undertaking vast and numerous developmental programs to achieve the Growth and Transformation Plan (GTP) series laid out for the holistic renaissance of the country. The Addis Ababa – Adama Expressway (AAE) is one of the construction mega projects developed as part of GTP-I which is open for traffic and administered by the Ethiopian Toll Roads Enterprise. Other expressways (Modjo-Hawassa and Adama-Awash) are underway and many more are planned for future development and operation in line with the dynamic socio-economic development of Ethiopia.

Day: September 12, 2026

  • Home
  • September 12, 2026

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2018 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸሙን በመገምገም፤ የ2019 ዓ.ም ዕቅዱን ከሠራተኞች ጋር ተወያየ።

================================ ኢክመኢ [ETRE ጳጉሜ 03/2018 ዓ/ም] የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2018 ዓ.ም. የሥራ አፈጻጸሙን ገምግሞ የ2019 ዓ.ም. የሥራ ዕቅድና የትኩረት አቅጣጫዎችን ከሠራተኞች ጋር ተወያይቷል። በአዲስ አበባ ግዮን ሆቴል በተካሄደው መድረክ፣ የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙስጠፋ አባሲመል በ2018 ዓ.ም የተመዘገበው ውጤት የአመራሩ፣ የሠራተኞችና የባለድርሻ አካላት የጋራ