የኢትዮጵያ የክፍያ መንገደች ኢንተርፕራይዝ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በወር አንድ ጊዜ በተለያዩ የክፍያ ጣቢያዎች በመግቢያ በሮች ላይ አነስተኛ የተሸከርካሪ ደህንነት ምርመራ ያደርጋል፡፡ በዚህም ምርመራ በግልፅ የሚታዩ ቀላልና ነገርግን ለከፍተኛ ጉዳት የሚዳርጉ ቀበቶ አለማሰር፣ ፍሬቻ መብራት አለመስራት ፣ የዝናብ መጥረጊያ ላይ ችግር መኖርና የመሳሰሉትን በመለየት የዚህ ዓይነት ችግር...
More infoየኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ3ተኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የተመሰረተበትን 3ተኛ ዓመት ጥቅምት 18_02_2010 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ በድምቀት አክብሯል፡፡ በእለቱም የኢንተርፕራዙ ቦርድ አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ባለድርሻ አካላት፣ የኢንተርፕራይዙ ሰራተኞችና አመራሮች የተገኙ ሲሆን በ 2009 ዓ.ም የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሰራተኞች እንዲሁም ከኢንተርፕራይዙ ጋር በቅርበት ሲሰሩ ለነበሩ...
More info