የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ለ5 ዓመታት ያልተቋረጠ የ24/7 አገልግሎት የአዲስ አበበ- አዳማ የፍጥነት መንገድ በ5 ዓመት ከክፍያ መንገድ የተሰበሰበ ገቢ
More infoየአዲስ አበበ- አዳማ የፍጥነት መንገድ የ5 ዓመታት የተሽከርካሪ ፍሰት
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ለ5 ዓመታት ያልተቋረጠ የ24/7 አገልግሎት የአዲስ አበበ- አዳማ የፍጥነት መንገድ የ5 ዓመታት የተሽከርካሪ ፍሰት
More infoየኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ በቀን 09/11/2011 ዓ.ም 1500 ችግኞችን መትከል ችለዋል፡፡
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ እና የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ በቀን 09/11/2011 ዓ.ም 1500 ችግኞችን መትከል ችለዋል፡፡ በዕለቱም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ተገኝተዋል፡፡
More infoየኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2011 በጀት አመት ዕቅድ አፈፃፀም
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2011 በጀት አመት ዕቅድ አፈፃፀም የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ 2011 የበጀት ዓመት እቅድ 11 ስትራቴጂካዊ ግቦች ነድፎ ሲተገብር ቆይቷል፡፡ በበጀት ዓመቱም 8,487,743 የትራፊክ ፍሰት በማስተናገድ ከክፍያ መንገድ አገልግሎት ብር 264,307,134 (ሁለት መቶ ስልሳ አራት ሚሊየን ሶስት መቶ ሰባት ሺ አንድ መቶ ሰላሳ...
More infoድሬዳዋ- ደወሌ የክፍያ መንገድ
ድሬዳዋ- ደወሌ የክፍያ መንገድ በሀገራችን በክፍያ መንገዶች ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው እና የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የሚያስተዳድረው የአዲስ አበባ- አዳማ የክፍያ መንገድ አገልግሎት በመስጠት ረገድ ቀዳሚው ነው፡፡ መስከረም 2007 ዓ.ም አገልግሎት መስጠት የጀመረው የክፍያ መንገድ በአሁኑ ወቅት በቀን በአማካይ ከ23 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎችን የማስተናገድ አቅም ላይ...
More infoየኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2011 በጀት አመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ሪፖርት፡፡
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2011 በጀት አመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ሪፖርት፡፡ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በተያዘው የበጀት ዓመት እቅድ አስራ አንድ ስትራቴጂካዊ ግቦች እንዲሁም ዘጠኝ የማስፈጸሚያ ፕሮግራሞችን ነድፎ ሲተገብር ቆይቷል፡፡ በዘጠኝ ወራትም 6,382,800 የትራፊክ ፍሰት በማስተናገድ ከክፍያ መንገድ አገልግሎት ብር...
More infoየመንገድ ደህንነት እና የአካባቢ ፀጥታ ጉዳይ…
የመንገድ ደህንነት እና የአካባቢ ፀጥታ ጉዳይ… የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ መጋቢት 14/2011 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ትኩረቱን የመንገድ ደህንነት እና የአካባቢ ፀጥታ ጉዳይ ላይ ያደረገ ውይይት አካሄዷል፡፡ በዕለቱም ጥሪ የተደረገላቸው የከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች፣ የፖሊስ ኮሚሽነሮች፣ የትራፊክ ፖሊስ ኃላፊዎች፣ ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የአካባቢ ማህበረሰብ...
More infoየአዲስ አዳማ የክፍያ መንገድ የታሪፍ ማሻሻያ
የአዲስ አዳማ የክፍያ መንገድ የታሪፍ ማሻሻያ የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በአዋጅ ቁጥር 843/2006 እንዲሁም በደንብ ቁጥር 310/2006 መሰረት የተቋቋመ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡ ኢንተርፕራይዙ የአዲስ አበባ አዳማን የፍጥነት መንገድ ለማስተዳደር፣ በክፍያ የመንገድ አገልግሎት ለመስጠት፤መንገዱን ለማስጠገንና ሌሎች ተጓዳኝ ስራዎችን እንዲሰራ ሃላፊነት...
More infoደህንነት
ደህንነት በሀገራችን የገቢና ወጪ እቃዎች ዝዉውር 95% እንዲሁም ለተለያዩ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ክንውኖች ከሚደረገው የመንገደኞች እንቅስቃሴ 90% ያህሉ አገልግሎት የሚያገኘው በመንገድ ትራንስፖርት አማካይነት ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ዘርፍ ለሀገር ልማትና እድገት የጀርባ አጥንት በመሆን እያበረከተ ካለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተዋፅዖ አንጻር ዘርፉ በተገቢና በተጠናከረ እንዲሁም በተቀናጀ...
More infoየኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2011 በጀት አመት የ6 ወር አፈፃፀም፡፡
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በተያዘው የበጀት ዓመት እቅድ አስራ አንድ ስትራቴጂካዊ ግቦች እንዲሁም ስምንት የማስፈጸሚያ ፕሮግራሞችን ነድፎ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በስድስት ወራትም 4,234,856 የትራፊክ ፍሰት በማስተናገድ ከክፍያ መንገድ አገልግሎት ብቻ ብር 124,578,594.00 (አንድ መቶ ሃያ አራት ሚሊየን አምስት መቶ ሰባ ስምንት ሺህ አምስት መቶ ዘጠና አራት...
More infoየማስታወቂያ ቦታ ኪራይ…
የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ በአሁኑ ወቅት የአዲስ አበባ-አዳማ የፍጥነት መንገድን በማስተዳደር ላይ ይገኛል ፡፡ የፍጥነት መንገዱ በሀገራችን የመጀመሪያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ዘርፉን በማስተዳደር ረገድ አዲስ ልምድ እየተገኘበት ነው ፡፡ የፍጥነት መንገዱ አብዛኛው የሀገራችን ወጪ እና ገቢ ንግድ የሚተላለፍበት መስመር መሆኑ፤በከተሞች መካከል የሚኖር የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን...
More infoአገልግሎት
አገልግሎት በኢትዮጵያ አሁን አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኘውን የአዲስ አበባ- አዳማ እንዲሁም ወደ ፊት ግንባታቸው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የሚጀምሩትን የክፍያ መንገዶች ለማስተዳደር የተቋቋመው የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ፤ አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ለአፍታም ያልተቋረጠ የክፍያ መንገድ አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ ደህንነቱ የተጠበቀ፤ ምቾቱ የተረጋገጠ፤...
More info