በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

በአዲስ አበባ – አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ በ120 ሚሊየን ብር የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለመገንባት ነሐሴ 21/2009 ዓ.ም የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡   የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት መስከረም 4/2007 ዓ.ም ጀምሮ ለአፍታም ያልተቋረጠ የ24/7 የክፍያ መንገድ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ ኢንተርፕራይዙ...

More info

ችግኞችን ከመትከል ባሻገር በዘላቂነት መንከባከብ ይገባል-ፕሬዝዳንት ሙላቱ

ችግኞችን ከመትከል ባሻገር በዘላቂነት መንከባከብ ይገባል-ፕሬዝዳንት ሙላቱ

አዲስ አበባ ሃምሌ 15/2009  የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂው ግቡን እንዲመታ ችግኞችን ከመትከል ባሻገር መንከባከብ እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አሳሰቡ። የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የ2009 ዓ.ም ዓመታዊ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ፕሬዝዳንቱ በተገኙበት በአዲስ -አዳማ የፍጥነት መንገድ ዳርቻ ተካሂዷል። ፕሬዝዳንቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት በአገሪቱ ሲካሄድ የቆየው...

More info

አቶ ሙስጠፋ ከድር ፡በመንገዱ ዙሪያ ላይ ችግኝ መትከል አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል

አቶ ሙስጠፋ ከድር ፡በመንገዱ ዙሪያ ላይ ችግኝ መትከል  አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመዋል

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙስጠፋ ከድር እንደተናገሩት በፍጥነት መንገዱ የሚካሄደው የአካባቢና የአረንጓዴ ልማት ዋነኛው ዓላማ ለመንገዱ ተጠቃሚዎች መንገዱን ምቹና ውብ ከማድረግ ባሻገር የአካባቢውን የአየር ንብረት ለአካባቢው ነዋሪዎችና ለመንገዱ ተጠቃሚዎች ተስማሚ ለማድረግ እንዲሁም የካርበን ልቀትን የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡...

More info

የ2009ዓ.ም ደም ልገሳ

የ2009ዓ.ም ደም ልገሳ

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንትርፕራይዝ  ለሶስተኛ ዙር በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የደም ልገሳ ፕሮግራም ሰራተኞችን በማስተባበር አካሂዷል፡፡ የደም ልገሳ ፕሮግራሙ በኢንተርፕራይዙ ሰራተኞችና አመራሮች የተካሄደ ሲሆን በዚህ ዙር ከ15-16 የሚሆኑ ሰራተኞች ደም ለግሰዋል፡፡

More info

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝ ተግባረዊ ያደረገውን የሶላር ሀይል ማመንጫ አስመርቋል፡፡

የኢትዮጵያ ክፍያ መንገዶች ኢነተርፕራይዝ ተግባረዊ ያደረገውን የሶላር ሀይል ማመንጫ አስመርቋል፡፡

ኢንተርፕራይዙ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የሶላር ኃይል አመንጭ ተክኖሎጂ ተግባረዊ በማድረግ በያዝነው አመት ወደ ስራ ያስገባ ሲሆን.ይህም በ ኢንተርፕራይዙ ያለውን የ 24/7 ስራ በእጅጉ ይደግፋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በምርቃው ወቅት የኢፌድሪ የፓርላማ አባላት ፕሮጀክቱን አድንቀዋል፡፡

More info